Monday, February 15, 2016

መቅረዝ ዘተዋሕዶ : የሃይማኖታችን ሊቀ ካህናት- ክፍል ሦስት!

መቅረዝ ዘተዋሕዶ : የሃይማኖታችን ሊቀ ካህናት- ክፍል ሦስት!:       በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!  በክፍል ሁለት ትምህርታችን ሊቀ ካህናችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንደ እግዚአብሔር ሥርዓት ከሰዎች ተመርጠው ከሚሾሙት የብሉይ ኪዳን ሊቀ ካህናት ፍጹም ...

Thursday, February 11, 2016

መቅረዝ ዘተዋሕዶ : የሃይማኖታችን ሊቀ ካህናት- ክፍል ሁለት!!

መቅረዝ ዘተዋሕዶ : የሃይማኖታችን ሊቀ ካህናት- ክፍል ሁለት!!: በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!     በክፍል አንድ ትምህርታችን ከሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት ስለ ሊቀ ካህናት በስፋትና በጥልቀት የጻፈልን የዕብራውያን መልእክት ጸሐፊ እንደሆነ፤ የዚህ ምክንያት...

Tuesday, February 9, 2016

መቅረዝ ዘተዋሕዶ : የሃይማኖታችን ሊቀ ካህናት- ክፍል አንድ!!

መቅረዝ ዘተዋሕዶ : የሃይማኖታችን ሊቀ ካህናት- ክፍል አንድ!!: በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!        ከ ሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት ስለ ሊቀ ካህናችን ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ በስፋትና በጥልቀት የምናገኘው በዕብራውያን መልእክት ነው፡፡ ሐዋርያው መልእ...

Friday, February 5, 2016

የክርስቲያን መከራው


በቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ ጥር 27 ቀን 2008 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!
ለአንድ ክርስቲያን መከራው ለጥቅሙ የሚሰጠው ነው፡፡ ለአንድ ክርስቲያን  መከራን መቀበል ማለት ከሰማያዊ ክብር መሳተፍ ነው፡፡ ይህስ እንደ ምን ነው ያልከኝ እንደ ኾነም እንዲህ ብዬ እመልስልኻለሁ፡- ስንፍናንና ክፉ ፈቃድን የሚያርቅ፣ ዓለማዊ ግብርን መውደድን፣ ውዳሴ ከንቱ መውደድን የሚያርቅ ነውና የክርስቲያን መከራው ክብርን ያስገኛል፡፡ ነፍስን የሚረዳ፣ በክብር ላይ ክብርን የሚያገኝ ነውና የክርስቲያን መከራው የሚያሳዝን መከራ አይደለም ብዬ እነግርኻለሁ፡፡

FeedBurner FeedCount