Showing posts with label ኒቆዲሞስ ዘሰንበተ ክርስቲያን. Show all posts
Showing posts with label ኒቆዲሞስ ዘሰንበተ ክርስቲያን. Show all posts

Saturday, April 5, 2014

ኒቆዲሞስ ዘሰንበተ ክርስቲያን



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 27 ቀን 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!

 በሕልውና አንድ በሚሆን ሦስት፣ የማያገኙት ከፍ ያለ፣ የማያዩት የተሰወረ፣ የማይዙት እሳት፣ የማይዳስሱት መንፈስ፣ በማስተዋል የማይወስኑት ኃይል፣ የማይሾሙት ንጉሥ በሆነ በእግዚአብሔር ስም በመለኮቱ አምላካችን በቸርነቱም አባታችን ነው:: ለእርሱ ምሥጋና ይሁን:: በእርሱም የሆነ ሰላም ይብዛላችሁ::

FeedBurner FeedCount