Showing posts with label ገብር ኄር ዘዓርብ. Show all posts
Showing posts with label ገብር ኄር ዘዓርብ. Show all posts

Thursday, April 3, 2014

ገብር ኄር ዘዓርብ



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 25 ቀን 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!
 እንደ ሱራፌል ቃል በምናመሰግነው፣ የሰው ልጅ በማይነካው፣ የሟችም ሕሊና በማይመረምረው፣ በጽርሐ አርያም አትሮኑሱን ያኖረ፣ በተራሮች ራስ ላይ የጉምን ተን በሚያተን፣ ያለጩኸት በሚያስወግደው፣ በአየራት ውስጥ በሚያመላልሰው፣ ሰፊውን የሰማይ ገጽ የደመና ግምጃን በሚያላብሰው፣ ክብርና ምሥጋና በሚገባው በእግዚአብሔር ስም ሰላም ለእናንተ ይሁን::

FeedBurner FeedCount