Showing posts with label መጻጉዕ ዘሠሉስ. Show all posts
Showing posts with label መጻጉዕ ዘሠሉስ. Show all posts

Monday, March 17, 2014

መጻጉዕ ዘሠሉስ



በዲ/ንስመኘውጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 8 ቀን፣ 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!

 በአብና በወልድ በመንፈስ ቅዱሥ ስም፣ አንድ የናዝራውያን አምላክ፣ የማይለወጥ የሃይማኖት ምሰሶ፣ የማይፍገመገም የመርከባችን አለቃ፣ የማይጨልም የፋናችን ብርሃን፣ ከዘመናት አስቀድሞ በህልውና አንድ የሆነ፣ በስምና በስልጣን የሰለጠነ፣ የመለኮቱ አንድነት በማይለወጥ፣ የመንግስቱ ስፋት በማይወሰን፣ የብልጥግናው ክብደት በማይለካ፣ በአንዱ በእርሱ ስም ሰላም ይደረግልን፡፡

FeedBurner FeedCount