Showing posts with label ምኩራብ ዘሐሙስ. Show all posts
Showing posts with label ምኩራብ ዘሐሙስ. Show all posts

Wednesday, March 12, 2014

ምኩራብ ዘሐሙስ



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 3 ቀን፣ 2006 ዓ.ም.)፡- በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ

 ጸልዩ እምቅድመ ንባበ ዝንቱ ክርታስ

 ከልዑላን ይልቅ ከፍ ከፍ በሚል፣ በቅዱሳን ዘንድ በሚቀደስ፣ በትጉሃንም በሚመሰገን፣ ከሀዲዎችን በዘለዐለማዊ ቀኝ ክንድ በሚገለባብጥ፣ አምኖ ስሙን ለሚጠራው የመትጋትን ኃይል በሚያደርግለት፣ አፍ ሁሉ አንደበትም ሁሉ በሚያመሰግነው፣ ጉልበትም ሁሉ በጊዜ እና በዘመናት ሁሉ በሚሰግድለት በእግዚአብሔር ስም ለዘለዓለሙ ሰላም ለእናንተ ይሁን (መጽሐፈ ምስጢር)፡፡

FeedBurner FeedCount