Showing posts with label ምኩራብ ዘቀዳሚት ሰንበት. Show all posts
Showing posts with label ምኩራብ ዘቀዳሚት ሰንበት. Show all posts

Friday, March 14, 2014

ምኩራብ ዘቀዳሚት ሰንበት



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 5 ቀን፣ 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!

 ሰማይን እንደ ድንኳን በዘረጋው፣ ምድርን በውኆች ላይ ባጸናት፣ ፀሐይንም መላእክትንም በሚመግባቸው፣ ከዋክብትንም እየመራ በነፋስ ሰረገላ በሚያመላልሰው፣ የወንጌልን ወተት ከኦሪት ወለላ ጋር ባጣፈጠ፣ የነቢያት ትንቢት ሽቶንም ከሐዋርያት የሃይማኖት ዘይት ጋር ባዋሐደ፣ በእግዚአብሔር ስም ሰላም ይሁንላችሁ:: (መጽሐፈ ምሥጢር)

FeedBurner FeedCount