Showing posts with label ምኩራብ ዘዓርብ. Show all posts
Showing posts with label ምኩራብ ዘዓርብ. Show all posts

Thursday, March 13, 2014

ምኩራብ ዘዓርብ



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 4 ቀን 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!

 እስከሞት ድረስ በወደደን፣ ስለፍቅር በሞተልን፣ በዚያች ቀን በቀኙ ባለው በኩል፣ ዛሬ ከእኔ ጋር ናችሁ ባለን፣ የእርሱን የምሕረት ቃል ከመስማት የበለጠ ደስታ በሌለን፣ በ30 ዘመን ፍቅሩ የሺህ ዘመን ኃጢአታችንን በደመሰሰልን፣ የምሕረቱን ጥልቅነት በሰውኛ ቋንቋችን ልንገጸው በማንችለው፣ በመስቀሉ ደም ቤዛችን ነፃነትና ሰላምን ባጎናጸፈን ሰላም ለእናንተ ይሁን!!

FeedBurner FeedCount