Showing posts with label ቅድስት ዘሠሉስ. Show all posts
Showing posts with label ቅድስት ዘሠሉስ. Show all posts

Monday, March 3, 2014

ቅድስት ዘሠሉስ



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ

(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ የካቲት 24 ቀን 2006 ዓ.ም.)፡- በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ

ጸልዩ እምቅድመ ንባበ ዝንቱ ክርታስ

 ከልዑላን በላይ ልዑል፣ ከቅዱሳን በላይ ቅዱስ፣ የእርሱን ቅድስና ሌሎች ሲጠሩበት የእርሱ የማይከፈልበት፣ በአንድነት የሚመሰገን፣ በሦስትነት የሚቀደስ፤ ሠላምን በሞቱ፣ የገዛ ህይወትን በደሙ የመሰረተ፤ ቤቱን በማይፈርስ የሃይማኖት ምስክርነት ላይ ያነጸ፣ ቅዱሳን ተብለን ልንጠራ አባታችን ልንለው ሥልጣንን የሰጠን፣ ጸጋን ለሁሉ እንደችሎታ በሚያድለው አምላክ ስም ሁላችሁ በያላችሁበት ሰላሙ ይደረግላችሁ፡፡

FeedBurner FeedCount