Showing posts with label ዘደብረዘይት ዘሰንበተ ክርስቲያን. Show all posts
Showing posts with label ዘደብረዘይት ዘሰንበተ ክርስቲያን. Show all posts

Friday, March 21, 2014

ደብረዘይት ዘሰንበተ ክርስቲያን



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 12 ቀን፣ 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!

 እኛ ክርስቲያን እንባል ዘንድ፣ ከክርስቲያኖችም ጋር እንኖር ዘንድ፣ በዘመናችንም ሁሉ እንደኖሩት ሐዋርያት ትምህርት እንኖር ዘንድ፣ እንደ አባቶቻችን ሐዋርያት ክርስቲያን ሆነን በመቃብር ውስጥ ባንቀላፋንም በዚያ በደብረዘይት በምንነሳም ጊዜ ከእነርሱ ጋር በእነርሱ እቅፍ እንቀመጥ ዘንድ በአንተ ፍቅር ልንኖር ግድ ይለናል:: በማይለወጥ ፍቅሩ ሰላም ለእናንተ ይሁን::

FeedBurner FeedCount