Showing posts with label ደብረዘይት ዘሠሉስ. Show all posts
Showing posts with label ደብረዘይት ዘሠሉስ. Show all posts

Monday, March 24, 2014

ደብረዘይት ዘሠሉስ



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 15 ቀን፣ 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!

 በደሙ ፈሳሽነት በተሰቀለው መስቀል ባርኮ ድኅነትን በሰጠን፣ የአባቴ ቡሩካን ሊለን በታመነ፣ ከሚመጣው የልቅሶ ሕይወት እንወጣ ዘንድ በፍቅሩ በጠራን፣ በክርስቶስ ስም ሰላም ለእናንተ ይሁን::

 ወአንሰ በብዝኀ ምሕረትከ ዕበውዕ ቤተከእኔ በምሕረትህ ብዛት ወደ ቤትህ እገባለሁ፤ አንተን በመፍራት በመቅደስህ ፊት እሰግዳለሁ፤ አቤቱ በጽድቅህ ምራኝ::” ፍጹም ወደ ሆነችው ቤተክርስቲያን በሌሊት አንቅተህ ጠራኸን:: ነገር ግን እንገባ ዘንድ የተገባን አይደለንም፤ የአንተ ቸርነት ለሁሉ የተገባን፣ የአንተ ጸጋ ለሁሉ የተጠራን ያደርገናል እንጂ::

FeedBurner FeedCount