Showing posts with label ደብረዘይት ዘሠኑይ. Show all posts
Showing posts with label ደብረዘይት ዘሠኑይ. Show all posts

Monday, March 24, 2014

ደብረዘይት ዘሠኑይ


በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 15 ቀን፣ 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!

 አስፈሪዋን ሰዓት እናልፍ ዘንድ ፍቀድልን:: በቀዳማይ ምፅአትህ በሥጋ ማርያም መገለጥህን አምነን በሕይወታችን አንተን መስለን በዳግማይ ምፅአትህም እንዳንተ የብርሃን ልብስን እንድንጎናጸፍ ፍቀድልን:: ያን ጊዜ ከሚያለቅሱትና ከሚተክዙት ሳይሆን የማይነገር ሰላምህን ከምትሠጣቸው አድርገን:: ዘላለማዊ ሰላሙን ይስጠን::

FeedBurner FeedCount