Showing posts with label ገብር ኄር ዘሐሙስ. Show all posts
Showing posts with label ገብር ኄር ዘሐሙስ. Show all posts

Thursday, April 3, 2014

ገብር ኄር ዘሐሙስ



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 25 ቀን 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!

 በማይለወጥ ሦስት፣ በማየረክስ ንጹሕ፣ በማያንቀላፋ ትጉህ፣ በማይደክም ብርቱ በሆነ በእግዚአብሔር ስም የመላክ ፍለጋ በሌለበት የነፋስን ፍጥነት በሚለካው በፍጥነቱም እንደጢስ ትንታ ጉምን በሚበትነው ለሥጋ ለባሽ ሁሉ ነፍስ ላላቸውም ሁሉ አምላክ በሆነ በአንድ እግዚአብሔር ስም ሰላም ለእናንተ ይሁን:: (መጽሐፈ ምሥጢር)

FeedBurner FeedCount