Showing posts with label ገብር ኄር ዘሠሉስ. Show all posts
Showing posts with label ገብር ኄር ዘሠሉስ. Show all posts

Monday, March 31, 2014

ገብር ኄር ዘሠሉስ



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 22 ቀን 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!

 በልዕልናው ከልዑላን ይልቅ ከፍ ያለ፣ በቅድስናው ከቅዱሳን ይልቅ ቅዱስ የሆነ፣ በግርማው ከአስፈሪዎች ሁሉ የሚያስፈራ፣ በማስተዋልም የጥበበኞች ጥበበኛ ስለእርሱ መገኘቱ ከመቼ ጀምሮ ነው? አነዋወሩስ እስከመቼ ነው? ቁመቱ ምን ያህል ነው? ወርዱስ ይህን ያህል ነው፤ ራስጌው በዚያ በኩል ነው፤ ግርጌውም በዚያ በኩል ነው፤ መምጫው ከዚህ በኩል ነው፤ መድረሻውም እስከዚህ ድረስ ነው በማይባል በእግዚአብሔር ስም ሰላም ይሁንላችሁ:: (መጽሐፈ ምሥጢር)

FeedBurner FeedCount