Showing posts with label ገብር ኄር ዘረቡዕ. Show all posts
Showing posts with label ገብር ኄር ዘረቡዕ. Show all posts

Tuesday, April 1, 2014

ገብር ኄር ዘረቡዕ



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 23 ቀን 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!

 የሕልውናው መሠረት በማይገኝ፣ በቁጥርም በማይቆጠር በእግዚአብሔር አብ ስም፣ የከዋክብት ብርሃን ሳይታይ የናጌብም ባሕር ጥልቅ ሳይሆን በፊት ከእርሱ ጋር በነበረና ያለ ሩካቤ ከድንግል ማኅጸን በተወለደ በአንድያ ልጁ ስም ሰላም ይሁንላችሁ::(መጽሐፈ ምሥጢር)

FeedBurner FeedCount