Showing posts with label ገብር ኄር ዘሰኑይ. Show all posts
Showing posts with label ገብር ኄር ዘሰኑይ. Show all posts

Sunday, March 30, 2014

ገብር ኄር ዘሰኑይ



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 22 ቀን 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!

 ባሮችን የዋሃን በሚያደርገው፣ ቸርነት የባሕርዩ ሲሆን ከእርሱ ሳይከፈልበት እኛን ቸር የሚያሰኝ፣ የልዑላን ወዳጅ፣ የልባችንን ክፋት ሳይቆጥር የምናፈራውን ፍሬ በልባችን እርሻ የሚዘራ፣ ለዘመናት ያልተገራውን ማንነታችንን በቃሉ ዝናምነት በሚያረሰርሰው በእርሱ ስም ሰላምታዬ ይድረሳችሁ::

FeedBurner FeedCount