Showing posts with label ገብር ኄር ዘሰንበተ ክርስቲያን. Show all posts
Showing posts with label ገብር ኄር ዘሰንበተ ክርስቲያን. Show all posts

Friday, March 28, 2014

ገብር ኄር ዘሰንበተ ክርስቲያን



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 20 ቀን 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!

 በወለደ እና ባሰረጸ ግን ባልተወለደ በእግዚአብሔር አብ ስም፣ በተወለደ እና ባልወለደ በእግዚአብሔር ወልድ ስም፣ በሠረጸ ግን ባልተወለደ እና ባልወለደ በመንፈስ ቅዱስ ስም፤ በማይበደር ሦስት፣ በማይደኸይ ባዕለ ጸጋ፣ ሳይዘገይ ዓለምን ከሌለበት ባመጣ፣ የሃይማኖትን ኃይል በምዕመናን ልብ በሚያኖር፣ ለሁሉ ለእያንዳንዱ እንደየስራው በሚከፍል በእርሱ ስም ሰላምና ቸርነቱ ይብዛላችሁ:: (መጽሐፈ ምሥጢር)

FeedBurner FeedCount