Showing posts with label ገብር ኄር ዘቀዳሚት ሰንበት. Show all posts
Showing posts with label ገብር ኄር ዘቀዳሚት ሰንበት. Show all posts

Saturday, April 5, 2014

ገብር ኄር ዘቀዳሚት ሰንበት

በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 27 ቀን 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!

 በሦስትነት አንድ፣ በአንድነት ሦስት በሚሆን፣ በባሕርይ አንድ በሚሆን፣ በመለኮትም በሚተካከል በእግዚአብሔር ስም፣ በአንዲት ፈቃድ በሚተባበሩ በምሥጋና መብረቅ በተጋረዱ፣ በሚነድ እሳትም በሚሸፈኑ ጥንትና ፍጻሜ በሌለው በአንድ አምላክ ሰላም ይሁንላችሁ::

FeedBurner FeedCount