Showing posts with label መጻጉዕ ዘሐሙስ. Show all posts
Showing posts with label መጻጉዕ ዘሐሙስ. Show all posts

Wednesday, March 19, 2014

መጻጉዕ ዘሐሙስ



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 10 ቀን፣ 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!

 ክርስቶስ አምላኬና ተስፋዬ ነው፤ እፀ መስቀሉም የሐይማኖቴ በትር ነው፤ የጎኑም መወጋት የጥምቀቴ ሻሻቴ፤ የግርፋቶቹም ደም የበለሳን ቅባቴ ነው:: ሐዋርያቱ በመንገዱ የሚመሩኝ ናቸው:: እመቤቴ ማርያም የመድኃኒቴ በር ናት፤ ክንፎቿ በብር የተሠሩ ጎኖቿም በወርቅ ሐመልማል የተሠሩ ነጭ ወፍ (መጽሐፈ ምስጢር):: በሰላማዊቷ ነጭ ወፍ ሰላምታ ሰላም ይሁንላችሁ::

FeedBurner FeedCount