Showing posts with label መጻጉዕ ዘሠኑይ. Show all posts
Showing posts with label መጻጉዕ ዘሠኑይ. Show all posts

Sunday, March 16, 2014

መጻጉዕ ዘሠኑይ



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 7 ቀን፣ 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!

 ከባሕሪዩ በማይለወጥ በእግዚአብሔር አብ ስም፣ ከአባቱ በማይለይ በእግዚአብሔር ወልድ ስም፣ በአንደበቱ እስትንፋስ ነቢያትን እፍ ባለባቸው የጸጋውንም ወንጌል ይሰብኩ ዘንድ በተሰጠ ሰረገላዎችም ይሆኑት ዘንድ በእነርሱ ባደረ በእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ስም ሰላም ለሁላችሁ ይሁን::

FeedBurner FeedCount