Showing posts with label መጻጉዕ ዘረቡዕ. Show all posts
Showing posts with label መጻጉዕ ዘረቡዕ. Show all posts

Tuesday, March 18, 2014

መጻጉዕ ዘረቡዕ



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 9 ቀን፣ 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!

 በአካል ሦስት፣ በሕልውና አንድ በሆነ፣ በመመርመር ገንዘብ በማያደርጉት፣ ምድራዊውን ዓለም ፈጥሮ በሚገዛ፣ ለመንግስቱ ምሥጋና ሰማያዊን ዓለም በፈጠረ በእግዚአብሔር ስም የቤተመቅደስን ምሥጋና የወንጌልንም ቁርባን ለእርሱ እናቀርባለን:: ጉልበት ሁሉ በሚሰግድለት በአምላክ ስም ሰላም ለእናንተ ይሁን:: (መጽሐፈ ምሥጢር)

FeedBurner FeedCount