Showing posts with label መጻጉዕ ዘቀዳሚት ሰንበት. Show all posts
Showing posts with label መጻጉዕ ዘቀዳሚት ሰንበት. Show all posts

Friday, March 21, 2014

መጻጉዕ ዘቀዳሚት ሰንበት



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 12 ቀን፣ 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!

 በስሙ ስሙን አግኝታችሁ፣ በእርሱ የምትገቡ፣ ምርጦች ሆናችሁ የተጠራችሁ፣ የጨለማ ስራን አስወግዶ ወደሚደነቅ ብርሃን ያወጣችሁ፡፡ በይቅርታና በፍቅር ወደ እናንተ የመጣ ክርስቶስን ከላይ እንደ ልብስ ከውስጥ ደግሞ እንደ አካል የለበሳችሁት፣ ኃጢአትና ልምምዷን አሸንፎ በአባታዊ ፍቅር ልጅነትን ያደላችሁ ሁላችሁ በእርሱ በእግዚአብሔር ልጅ ሰላምታ ሰላም ይሁንላችሁ::

FeedBurner FeedCount