Showing posts with label መጻጉዕ ዘዓርብ. Show all posts
Showing posts with label መጻጉዕ ዘዓርብ. Show all posts

Thursday, March 20, 2014

መጻጉዕ ዘዓርብ



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 11 ቀን፣ 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!

 እስከሞት ድረስ በወደደን፤ ስለፍቅር በሞተልን፤ በዚያች ቀን በቀኙ ባለው በኩልዛሬ ከእኔ ጋር ናችሁ” ባለን፤ የእርሱን የምሕረት ቃል ከመስማት የበለጠ ደስታ በሌለን፤ 30 ዘመን ፍቅሩ የሺህ ዘመን ኃጢአታችንን በደመሰሰልን፤ የምሕረቱን ጥልቅነት በሰውኛ ቋንቋችን ልንገልጸው በማንችለው፤ በመስቀሉ ደም ቤዛችን በሆነን፤ ነፃነትና ሰላምን ባጎናጸፈን ሰላም ለእናንተ ይሁን::

FeedBurner FeedCount