Showing posts with label ምኩራብ ዘሠሉስ. Show all posts
Showing posts with label ምኩራብ ዘሠሉስ. Show all posts

Monday, March 10, 2014

ምኩራብ ዘሠሉስ



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 1 ቀን፣ 2006 ዓ.ም.)፡- በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ

 ጸልዩ እምቅድመ ንባበ ዝንቱ ክርታስ

 ለመወለዱ ጥንት በሌለው፣ አስቀድሞ አለም ሳይፈጠር በመለኮቱ ከአብ በተወለደ፣ ዳግመኛም እኛን ለማዳን በዘመኑ እኩሌታ ከቅድስት ድንግል ማርያም በተወለደ በአንዱ የእግዚአብሔር ልጅ ስም እንደ ሐዋርያት ባለ ሰላምታ ሰላም ለእናንተ ይሁን፡፡ ዛሬም እንደሌሎች የፆም ቀን ለቤቱ ምስጋናን በከሚያቀርበው ኢትዮጵያዊ ሊቅ ጋር ጥቂት ቃላትን መርጠን በነፍስ ዜማ እንቆያለን፡፡

FeedBurner FeedCount