Showing posts with label ምኩራብ ዘረቡዕ. Show all posts
Showing posts with label ምኩራብ ዘረቡዕ. Show all posts

Tuesday, March 11, 2014

ምኩራብ ዘረቡዕ



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 2 ቀን፣ 2006 ዓ.ም.)፡- በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ
 ጸልዩ እምቅድመ ንባበ ዝንቱ ክርታስ

 የሕልውናው መሠረት በማይገኝ፣ በቁጥርም በማይቆጠር፣ የፀሐይን ክበብ በነፋሳት ሠረገላ በሚከምር፣ የመብረቶች ብልጭታ ሲያበራ የነጎድጓድም ድምጽ ሲጮህ የዝናብ ጠብታዎችን ከደመናዎች ማህፀን የሚቀዳ፣ በሥሉስ ቅዱስ ስም በአንዲት ምክርና ንግግር አንድ በሆነ ሥላሴ ሰላም ለሁላችን ይሁን፡፡ ዛሬ አባታችን ቅዱሥ ያሬድ እንደ ትናንትና ባለ አዲስ ምሥጋና ነገም በሚያመሰግንበት በጎ ቃል ቤተክርስቲያንን እያወደሰ እኛን ያስተምረናል፡፡ ከሀያ አራቱ ካህናተ ሰማያት ጋር ያሰልፈን፡፡

FeedBurner FeedCount