Showing posts with label ምኩራብ ዘሰኑይ. Show all posts
Showing posts with label ምኩራብ ዘሰኑይ. Show all posts

Sunday, March 9, 2014

ምኩራብ ዘሰኑይ



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ የካቲት 30 ቀን፣ 2006 ዓ.ም.)፡- በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ
ጸልዩ እምቅድመ ንባበ ዝንቱ ክርታስ
የከይሲን ምክር አጥፍተህ፣ መርዙንም ነቅለህ፣ አስቀድሞ አጥተነው የነበረውን ልጅነታችንን እና መኖሪያችንን በደምህ ንጽሕት ባደረካት ቤተክርስቲያን ተክተህ የሰጠኸን፣ የምኩራብን መስዋእት ሽረህ አማናዊው መስዋእት የሆንከን፣ የድኅነታችን ወደብ በሆንከው በአንተ ሠላማችን ይብዛ፡፡ ሰላም ለሁላችሁ ይሁን!!!
በዚህች የሳምንቱ መጀመሪያ የሥራ ቀን ከእረፍታችን ስንፍና በጠዋት ተነስተን ከቅዱስ ያሬድ ጋር ምስጋናችንን በተመረጡ ጥቂት ቃላት እንጀምራለን፡፡

FeedBurner FeedCount