Showing posts with label ምኩራብ ዘሰንበተ ክርስቲያን. Show all posts
Showing posts with label ምኩራብ ዘሰንበተ ክርስቲያን. Show all posts

Saturday, March 8, 2014

ምኩራብ ዘሰንበተ ክርስቲያን



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ የካቲት 29 ቀን 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ

ጸልዩ እምቅድመ ንባበ ዝንቱ ክርታስ

 በነጻነት ልንኖር ክርስቶስ ነጻነት አወጣን፤ እንግዲህ ጸንታችሁ ቁሙ እንደ ገናም በባርነት ቀንበር አትያዙ።”(ገላ 51) በዚህች የክርስቲያን ሰንበት በተባለች ቀን ለሰው ልጆች ሲል በአይሁድ ምኩራብ ለታሰሩት መፈታትን፣ ለባሮች ነጻነትን፣ ለድሆች ፍርድን ሰበከ፡፡ በሚያስደንቅ ትምህርቱ አይሁድ እንኩዋን እስኪደነቁ ድረስ ሰንበታቸውን የጉልበት ሳትሆን የፍቅር፣ ለእነሱ እንጂ እነሱ ለእሷ እንዳልተፈጠሩ አስተማራቸው፡፡ እንግዲህ ይህ ሰላም የተነገረባት የጌታ ቀን በተባለች በዛሬዋ እለት ሰላም ለእናንተ ይሁን፡፡

FeedBurner FeedCount