Showing posts with label ስግደት (ክፍል 4). Show all posts
Showing posts with label ስግደት (ክፍል 4). Show all posts

Tuesday, April 26, 2016

ስግደት (ክፍል 4)

በዲ/ን ሕሊና በለጠ ዘኆኅተ ብርሃን
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ ሚያዝያ 18 ቀን፣ 2008 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!
በሰሙነ ሕማማት የግዝት በዓል ቢሆን እንኳን ይሰገዳል!
የዘንድሮው የስቅለት በዓል 21 የሚውል በመሆኑና ዕለቱም የግዝት በዓል በመሆኑ ይሰገዳል ወይስ ይተዋል የሚሉ ጥያቄዎች ሲነሡ ይስተዋላል፡፡ በዚህ በአራተኛ ክፍል ስግደትን በተመለከተ ጽሑፋችን ስግደትን ከሰሙነ ሕማማት ጋር አያይዘን እናነሣለን፡፡ በቀደሙት ክፍሎች መሠረታዊ የኦርቶዶክሳዊ ስግደት ይዘትንና ሥርዐትን የዳሰስን መሆኑን ልብ ይሏል፡፡ 
በሰሙነ ሕማማት የግዝት በዓል ቢሆን እንኳን ይሰገዳል፡፡ ለዚህ ምክንያቶችን ላስቀምጥ፡-

FeedBurner FeedCount