Showing posts with label ቅድስት ዘሐሙስ. Show all posts
Showing posts with label ቅድስት ዘሐሙስ. Show all posts

Wednesday, March 5, 2014

ቅድስት ዘሐሙስ


በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ የካቲት 26 ቀን 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ

ጸልዩ እምቅድመ ንባበ ዝንቱ ክርታስ

 ምህረቱን በማንለካው የልብ ጥልቁን በሚያውቀው በብላቴና ድንግል ማህፀን ባደረው የፀሐይ ብርሃን በእርሱ ፊት ጨለማ በሆነ ሰሜንና ደቡብ ምስራቅና ምዕራብ መስዕ እና አዜብ ሳይታወቅ አስቀድሞ በነበረ የፀሐይና የጨረቃን ክበብ እንደ መስታወት በወሰነ ለብርሃናት ጌታቸው በሚሆን በቤተ መቅደሱ በመገናኛው ድንኳን በጥምቀቱ የተወለዳችሁ ሁሉ ከዓለም በሚለየው የጌታ ሰላም ለእናንተ ሰላም ይሁን፡፡ ከኮከብ ለምትበራ፣ ከተራሮች ሁሉ ከፍ ከፍ ላለችው፣ ብርሃኗ የእውነት ፀሐይ ለሆነው ለቅድስት ቤተ ክርስቲያን በሚያቀርበው ውዳሴ እና የፆምን ነገር ከሊቁ ጋር እያወደስን እየተማርን እንቆያለን፡፡

FeedBurner FeedCount