Showing posts with label ቅድስት ዘቀዳሚት ሰንበት. Show all posts
Showing posts with label ቅድስት ዘቀዳሚት ሰንበት. Show all posts

Friday, March 7, 2014

ቅድስት ዘቀዳሚት ሰንበት


በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ የካቲት 28 ቀን፣ 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ

ጸልዩ እምቅድመ ንባበ ዝንቱ ክርታስ

 በብሉይ ለሰራት በሐዲስም ለሰው ልጆች ማደሪያውን ያዘጋጅ ዘንድ በመቃብር ባደረባት በቀደመችው ሰንበት ቅዱሱ የእግዚአብሔር ሰው ያሬድ የዚህ ሳምንት ድርሰቱን በፈጸመባት በዚህች ዕለት እርሱ ለቤተክርስቲያን በሚሰጠው ሰላምበሀክሙሰላማውያን ሰላም ያደራችሁ ሰላም ያድርጋችሁ ብዬ ሰላምታዬን ወደ እናንተ ላክሁ፡፡

FeedBurner FeedCount