Showing posts with label ዘወረደ ዘሐሙስ. Show all posts
Showing posts with label ዘወረደ ዘሐሙስ. Show all posts

Wednesday, February 26, 2014

ዘወረደ ዘሐሙስ



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ የካቲት 19 ቀን 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ ጸልዩ እምቅድመ ንባበ ዝንቱ ክርታስ

ወገኖቼ ዛሬ በሐሙስ ዜማችን በእኔ ሳይሆን .ያሬድ ዛሬ ብዙውን ስለሚወራላት ቤተ ክርስቲያ በሰጣት የጅማሬ ሰላምታ በሀክሙ እላችኋለሁ። ሰላመ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር የሆነ ደስ ያላችሁ ሆይ ደስ ይበላችሁ እላለሁ።

ትናንት በረቡዕ ድርሰቱ ራስን መመርመር፣ ጾምን፣ መገዛትን፣ ምስጋናን፣ መውደድን ፣ የተራበን ማጥገብን፣ ለድሃውም መፍረድን መልካም እንደሆን ነግሮን እነዚህን ሁሉ ደግሞ በጾም ወቅት ማድረጉ የበለጠ ተገቢ ነውና ጾማችንን አብረን ቀድሰን እንድንፈጽም በሰላም መንገድ እንድንጓዝ ብሎን ለዛሬ አቀብሎን ነበረ።

FeedBurner FeedCount