Showing posts with label ዘወረደ ዘሠሉስ. Show all posts
Showing posts with label ዘወረደ ዘሠሉስ. Show all posts

Wednesday, February 26, 2014

ዘወረደ ዘሠሉስ



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ

(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ የካቲት 17 ቀን፣ 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሃዱ አምላክ
ጸልዩ እምቅድመ ንባበ ዝንቱ ክርታስ
 አባታችን በትናንት ሰኞ ዘወረደ ድርሰቱ አንዳየነው ከላይ በወረደው በጌታ ስም ጀምሮ በዓለም ታንቀንበት የነበረውን ያለፈውን የኃጢአት ገመድ አላቆ የጾምን ክብር በተለይም የዚህን ጾም ክብር ገልጦልናል።በመጨረሻም ተመለሱ ወደ እርሱም ቅረቡ እርሱም አለም ከሚሰጣችሁ ደስታ የተለየ ደስታ ይሰጣችኋል ብሎን ነበረ። ዛሬ ደግሞ በዛው ነፍሳችን በምትሰማው ሠማያዊ ዜማ የሚለን ነገር አለ።

FeedBurner FeedCount