Showing posts with label ደብረዘይት ዘሐሙስ. Show all posts
Showing posts with label ደብረዘይት ዘሐሙስ. Show all posts

Wednesday, March 26, 2014

ደብረዘይት ዘሐሙስ



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 17 ቀን፣ 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!

 ጥንት በሌለው፣ ለፊተኛው ፍጻሜ በሌለው፣ አስቀድሞ በነበረ፣ አሳልፎም በሚኖር የእርሱን እስትንፋስ እፍ ብሎ ሕይወት በሰጠን፣ የእርሱን ደም አፍስሶ ዳግም ሰው ባደረገን በልዑል እግዚአብሔር ወልድ ስም ሰላም ይሁንላችሁ::

FeedBurner FeedCount