Showing posts with label ደብረዘይት ዘረቡዕ. Show all posts
Showing posts with label ደብረዘይት ዘረቡዕ. Show all posts

Tuesday, March 25, 2014

ደብረዘይት ዘረቡዕ



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 16 ቀን 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!
                 
 ከሦስትነቱ በማይነጠል፣ የሞቱ በሚነሱም ጊዜ ዳግመኛ ወደ ሥጋ አዳራሽ በሚመልሳት፣ የፀሐይና ጨረቃን አካሄድ ወደ ምዕራብ በሚመልስ፣ የወይራውን ዛፍ በሚነቅለው፣ የተቀጠቀጠውንም ሸምበቆ በሚያጸናው፣ በውጪ ያለውን በሚያስባ፣ በውስጥም ያለውን በሚያስወጣ፣ በእግዚአብሔር ስም በሁሉ ላይ የሠለጠነ ነውና ለእርሱ ምሥጋና ለእናንተም ሠላም ይሁን::

FeedBurner FeedCount