Showing posts with label ደብረዘይት ዘቀዳሚት ሰንበት. Show all posts
Showing posts with label ደብረዘይት ዘቀዳሚት ሰንበት. Show all posts

Friday, March 28, 2014

ደብረዘይት ዘቀዳሚት ሰንበት



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 20 ቀን 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!

 የነፋሳት ሩጫን ያህል የዓይን ጥቅሻም ያህል ከሰዎችና ከመላእክት ዘንድ በአንድነት ለሚሠገድለት ለእርሱ ምሥጋና ይገባል:: ጥንት በሌለው በፊተኛው፣ ፍጻሜ በሌለው በኋለኛው ስም ሰላም ይሁንላችሁ:: (መጽሐፈ ምሥጢር)

FeedBurner FeedCount