Tuesday, October 29, 2019

አባ ገብረ ኪዳን ስለ ወሊድ መቆጣጠሪያ ተጠይቀው የሰጡት አጭር ምላሽ

2 comments:

  1. This comment has been removed by the author.

    ReplyDelete
  2. ሰላም መምህራኖቼ እንዴት ናችሁ? .......... እኔ የተማርኩት በሰባቱም የጾም ግዜያት ሩካቤ ስጋ መፈጸም ክልክል እንደሆነ ነው፡፡ አሁን አባታችን ሲናገሩ እንደሰማሁት ደግሞ ከዓብይ እና ከፍልሰታ ጾም ውጭ እንደጾመ ጸመ ነነዌን በጾመ ድህነት የመሳሰሉት ከንስሀ አባት ጋር ተነጋግሮ በጾም ወራት ሩባኬ ሊፈጸም እንደሚችል ነው ፡፡ የዚህ ትምህርት ምንጭ ከየትኛው መጽሐፍ ነው? በመድኃኒዓለም ቀንም ላይ ሩካቤ መፈጸም አይቻልም የሚለውም ለእኔ አዲስ ትምህርት ስለሆነብኝ ነው፡፡አመሰግናለሁ፡፡

    ReplyDelete

FeedBurner FeedCount