Showing posts with label ስግደት - ክፍል 2. Show all posts
Showing posts with label ስግደት - ክፍል 2. Show all posts

Sunday, April 24, 2016

ስግደት - ክፍል 2



በዲ/ን ሕሊና በለጠ ዘኆኅተ ብርሃን
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ ሚያዝያ 16 ቀን፣ 2008 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!
በክፍል አንድ ጽሑፍ ስለ ስግደት ምንነት በወዲቅ በአስተብርኮ በአድንኖ የሚሰገዱ የስግደት አይነቶችን ለእግዚአብሔር ብቻ የሚሰገድ የባሕሪይ ስግደትን ለቅዱሳን የሚሰገድ የጸጋ ስግደትን መጽሐፍ ቅዱስን መሠረት አድርገን አይተናል፡፡ ለቅዱሳን እንድንሰግድ ያስተማረን እግዚአብሔር መሆኑንም በመጽሐፍ ቅዱስ ማስረጃነት ተመልክተናል፡፡
በዚህ በሁለተኛው ክፍል ትምህርታችን ደግሞ የሚሰገድባቸውና የማይሰገድባቸው ጊዜያት ለመላእክት፣ ለቅዱሳንና ለቅዱሳን ንዋያት የሚሰገድ ስግደትን የእግዚአብሔር መልአክ ባለራእዩ ዮሐንስን አትስገድልኝ የማለቱን ምሥጢር እናያለን፡፡

FeedBurner FeedCount