Showing posts with label ትምህርተ ሃይማኖት (ክፍል ስድስት). Show all posts
Showing posts with label ትምህርተ ሃይማኖት (ክፍል ስድስት). Show all posts

Tuesday, December 23, 2014

ትምህርተ ሃይማኖት (ክፍል ስድስት)



(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ ማግሰኞ ታኅሳስ 14 ቀን፣ 2007 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!


መ) ዶግማ እና ቀኖና
 ውድ የመቅረዝ ተከታታዮች! እንዴት አላችኁ? ትምህርተ ሃይማኖት በሚል ርእስ መማማር ከዠመርን የዛሬ ስድስተኛው ክፍል ነው፡፡ ባለፉት አምስት ተከታታይ ትምህርቶች የሃይማኖት ትርጕም፣ ሃይማኖት ያላቸው ፍጥረታት፣ የሃይማኖት አስፈላጊነት፣ ኦርቶዶክስና ተዋሕዶ ስለሚሉ አገላለጾች፣ ስለ ነገረ ቤተ ክርስቲያን፣ ስለ ቅዱስ ትውፊት እንዲኹም ስለ መጽሐፍ ቅዱስ ኦርቶዶክሳዊ አረዳድ ተመልክተናል፡፡ ለዛሬ ደግሞ ከመግቢያው የመጨረሻ ስለኾነው ስለ ዶግማና ቀኖና እንማማራለን፡፡ ቢቻላችኁ ለማንበብ በቂ ጊዜ ሰጥታችኁና ተረጋግታችኁ ብታነቡት መልካም ነው፡፡ እግዚአብሔር ዓይነ ልቡናችንን ያብራልን፡፡ አሜን!!!

FeedBurner FeedCount