Sunday, January 25, 2015

ከሳምንታት በኋላ ይወጣል



ውድ የመቅረዝ ቤተ ሰቦች እንዴት አላችኁ? እጅግ የምንወዳቸው የቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ስብከቶችና ተግሣጻት እነሆ በአንድ ላይ በዐቢይ ጾም ዋዜማ ልናገኛቸው ነው፡፡ 201 ገጽ ባለው በዚኽ መጽሐፍ ውስጥ 56 የተለያዩ የሊቁ ስብከቶችና ተግሣጻት ተካተዋል፡፡ አጠር አጠር ብለው የተዘጋጁ ሲኾኑ ረዣዥም ጽሑፎችን ለማንበብ ትዕግሥቱና ጊዜ ለሌላቸው እጅግ ተመራጭ ናቸው፡፡ ይጠቀሙበት፡፡ ይኽን መጽሐፍ ሲገዙ በአንድ ድንጋይ ኹለት ወፍ እንደ ማለት ነው፡
1. ነፍስዎን በቃለ እግዚአብሔር ይመግባሉ፤
2. የመቅረዝ ዘተዋሕዶን አገልግሎት ከዚኽ የበለጠ እንዲሰፋ ይደግፋሉ፡፡ 

No comments:

Post a Comment

FeedBurner FeedCount