Showing posts with label ተጐጂው ማን ነው. Show all posts
Showing posts with label ተጐጂው ማን ነው. Show all posts

Wednesday, November 7, 2012

ተጐጂው ማን ነው?


በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!
                      (ጥቅምት 29/2005 ዓ.ም፣ በገ/እግዚአብሔር ኪደ)
  ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በተራራው ስብከቱ ካስተማራቸው ትምህርቶች አንዱ “ጠላቶቻችሁን ውደዱ፤ የሚረግሙአችሁን መርቁ፤ ለሚጠሉአችሁም መልካም አድርጉ፤ ስለሚበድልዋችሁና ስለሚያሳድድዋችሁም ጸልዩ” የሚል ይገኝበታል /ማቴ.5፡43-44/፡፡
 ብዙዎቻችን ይህን ቃል ብናውቀውም ጠላቶቻችንን የምንወድበት፣ የምንመርቅበትና ስለ እነርሱ የምንጸልይበት ምክንያት ምን እንደሆነ ካለማስተዋላችን የተነሣ ይህን ለማድረግ እንቸገራለን፡፡ “ጌታ እንደዚያ እንድናደርግ ስላስተማረን ነው” በማለት እንደ ትእዛዝና ግዴታ ብቻ አድርገን የምንመለከተውም አንጠፋም፡፡
 ሆኖም ግን ከላይ የጠቀስነው የጌታችን ቃል እንዲህ የተባለበት የጠለቀ ምክንያት አለው፡፡ ይኸውም ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ጥያቄአዊ በሆነ አመክንዮ እንዲህ በማለት ያብራራልናል፡-

FeedBurner FeedCount