Showing posts with label ፈቃደ እግዚአብሔር (ክፍል ሦስት). Show all posts
Showing posts with label ፈቃደ እግዚአብሔር (ክፍል ሦስት). Show all posts

Thursday, July 18, 2013

ፈቃደ እግዚአብሔር (ክፍል ሦስት)



በዲ/ን ብርሃኑ አድማስ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ ሐምሌ ፲፪ ቀን ፳፻፭ ዓ.ም)፡- ባለፉት ጊዜያት ፈቃደ እግዚአብሔርን እንዳንረዳ ያደረጉንን ሁለት ምክንያቶች ተመልክተን ነበር፡፡ በዚህ ክፍል ደግሞ ከችግሮቹ ውስጥ ሦስቱን አቀርባለሁ፡፡ በሚቀጥለውና በመጨረሻው ክፍል ግን ፈቃደ እግዚአብሔርን እንዴት እንደምንረዳ አይተን ጽሑፉ ይጠናቀቃል፡፡ መልካም ንባብ!

FeedBurner FeedCount