Tuesday, September 4, 2012

እግዚአብሔር የተወሰኑ ሰዎችን ለመንግሥቱ ሌሎችን ደግሞ ለገሃነም ወስኗልን?


በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!

አንዳንድ ወገኖች የሰው ዕድል ፈንታው ጽዋዕ ተርታው ከጻድቃን ወይም ከኩንኖች መሆን አስቀድሞ በእግዚአብሔር የተወሰነ ነው በማለት ይናገራሉ፡፡ ለዚህ ቅድመ ውሳኔ /Predestination/ ሐሳባቸውም አስረጅ አድርገው የሚያቀርቧቸው መጽሐፍ ቅዱሳዊ ጥቅሶች አሏቸው /ሮሜ.911-21 ኤፌ.14/፡፡ ከዚህም በመነሣት ድኅነት የሚገኘው ከዘመናት በፊትእግዚአብሔር በወሰነው መሠረት እንጂ ሰው በሚፈጽመው ሥራ የማይሰጥ መሆኑን ይናገራሉ፡፡ እስኪ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችን በዚህ ጉዳይ ምን ብላ እንደምታስተምርና የእነዚህ ሰዎች አስተምህሮ የሚያመጣው መጽሐፍ ቅዱሳዊ ተፋልሶ ምን እንደሆነ እንመልከት!

             1.አስቀድሞ ሁሉን ማወቅ ወይስ አስቀድሞ መወሰን?
 እግዚአብሔር ዓለምን ከመፍጠሩ በፊት እስከ ዓለም ፍጻሜ ሊሆን ያለውን ነገር ምንም ሳይሰወርበት ሁሉን ያውቃል፡፡ አንድ ሰው ከቅዱሳን ወገን አልያም ከኃጥአን ወገን እንደሚሆን አስቀድሞ ያውቃል /ሮሜ.828-30/፡፡ ሆኖም ግን የተወሰኑትን ለመንግሥተ ሰማያት የተወሰኑትን ደግሞ ለገሃነም ለኩነኔ አልፈጠራቸውም፡፡ እንዲህ ቢሆንስ ኖሮ እግዚአብሔር አንድስ እንኳ ይጠፋ ዘንድ እንደማይፈልግ ባለተናገረ ነበር /2ጴጥ.39/ የዓለም ሕዝብ በሙሉ ለድኅነት መጥራት ባላስፈለገ ነበር /ማቴ.2819 ሮሜ.819/ ሰዎች ሁሉ ይድኑ እውነትንም ያውቋት ዘንድ ባልወደደ ነበር /1ጢሞ.24/፡፡ በመሆኑም ሰው ከእግዚአብሔር በተቀበለው ነጻ ፈቃዱ ተጠቅሞ ወይ ርትዕት በሆነች የሕይወት መንገድ ይጓዛል አሊያም የሞት መንገድ በምትሆን በኃጢአት መንገድ ይሄዳል፡፡ ድኅነት ለሁሉም የተሰጠ ቢሆንም የሰው ድኅነቱ በራሱ መሻትና የነጻ ፈቃድ ምርጫ ላይ የተመሠረተ ነው፡፡ ሄሬኔዎስ የተባለ አባትም፡- ጥቂቶች በተፈጥሮ ክፉ ቢሆኑ ሌሎችም መልካም ቢሆኑ መልካሞቹ ስለ መልካምነታቸው መልካም ሠሩ ተብለው ምስጋና የተገባቸው አይሆኑም፡፡ ሲፈጠሩ እንዲህ ሆነው ነውና፡፡ ክፉዎቹም ስለ ክፋታቸው ነቀፌታን ባላገኛቸው ነበር፡፡ ጥንቱንም ሲፈጠሩ እንዲህ ሆነዋልና ብሏል /Iraneus, Book IV, Chap.37/፡፡ 

             2. እግዚአብሔር አያዳላም ፍርዱም ርቱዕ ነው!
 እግዚአብሔር የተወሰኑ ሰዎችን ለመንግሥተ ሰማያት ሌሎችን ደግሞ ለገሃነም አስቀድሞ ወስኗል ማለት ክብር ምስጋና ለስም አጠራሩ ይሁንና እግዚአብሔር ያዳላል እንደማለት ነው፡፡ መጽሐፍ ቅዱስ ግን አምላካችሁ እግዚአብሔር የአማልክት አምላክ፣ የጌቶች ጌታ፣ ታላቅ አምላክ፣ ኃያልም፣ የሚያስፈራም፣ በፍርዱም የማያዳላ፣ መማለጃም የማይቀበል ነው /ዘዳ.1017/ እግዚአብሔር ለሰው ፊት እንደማያዳላ በእውነት አየሁ /ሐዋ.1034/ ከእግዚአብሔር ዋጋችሁን እንደምትቀበሉ ታውቃላችሁ፤ ለክርስቶስ ትገዛላችሁና፤ የሚበድል ግን ፍዳውን ያገኛል እርሱም አያደላለትም ይላል /ቈላ.323/፡፡  

           3.አስቀድሞ መወሰን አለ ከተባለ ትእዛዛት ለምን ተሰጡ?
 እግዚአብሔር የተወሰኑትን ሰዎች ለመንግሥተ ሰማያት የተወሰኑትን ደግሞ ለገሃነም ፈጠረ ከተባለ ሰዎች በአእምሮ ጠባይ መሪነት፣ በሥነ ፍጥረት አስተማሪነት፣ በሕገ ልቡና አዋቂነት መልካም ሥራ መሥራት

Monday, September 3, 2012

እኔም አልፈርድብሽም- የዮሐንስ ወንጌል የ36ኛ ሳምንት ጥናት(8፡1-11)


 
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!
  ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አይሁድ ከሚያከብሩት የዳስ በዓል በኋለኛው ቀን “ማንም የተጠማ ቢኖር ወደ እኔ ይምጣና ይጠጣ፡፡ በእኔ የሚያምን መጽሐፍ እንዳለ የሕይወትን ውኃ ወንዝ ከሆዱ ይፈልቃል” ብሎ አሰምቶ ከነገራቸው በኋላ፣ አለቆቹና ካህናትም ክርክራቸውን ከፈጸሙ በኋላ /7፡53/ “ወደ ደብረ ዘይት ሄደ” /ቁ.1/። ካስተማርን፣ ከገሰጽን፣ ከመከርን በኋላ የራሳችን የሆነ የጽሞናና የጸሎት ጊዜ ሊኖረን እንደሚገባ ሲያስተምረን አንድም ማደርያው በዚያ ነበርና ወደ ደብረ ዘይት ሄደ /St. John Chrysostom/፡፡

  ከዚያ ሲጸልይ አድሮም እንደ ልማዱ ገስግሶ ወደ መቅደስ ሄደ /ቁ.2/፡፡  የመልካም አገልጋይ ባሕርይ እንዲህ ነው፡፡ መልካም አገልጋይ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይል አገልግሎቱን በፍቅር ይፈጽማል፡፡ ስለዚህ ጌታ የሚወዳቸውን ልጆቹ ያገኝ ዘንድ ወደ ምኵራብ ገባ፡፡ “ሕዝቡም ሁሉ ወደ እርሱ ተሰበሰቡ”፡፡ ወንጌላዊው ሉቃስ “ሕዝቡም ሁሉ ይሰሙት ዘንድ ማልደው በመቅደስ ወደ እርሱ ይመጡ ነበር” እንዲል ትምህርቱን ያስተምራቸው ጀመር /ሉቃ.21፡38/፡፡

   በዚህ ጊዜ ጸሐፍትና ፈሪሳውያን ሕዝቡ የጌታን ትምህርት ያደምጡ ዘንድ እንዴት በጧቱ እንደተሰበሰቡ አዩ፡፡ ውስጣቸውም በቅንአት ተቃጠለና ትምህርቱን ያደናቅፉ ዘንድ ስትሴስን ያገኟትን አንዲት ሴት አስረው ይዘዋት መጡ፡፡ አምጥተውም ጌታ ካለበት ጉባኤ መካከል አቆሟት /ቁ.3/፡፡ ከዚያም “መምህር ሆይ!” ይሉታል /ቁ.4/፡፡ መምህርነቱን አምነውበት አልነበረም /7፡47/፡፡ አመጣጣቸው ለተንኰል ስለ ነበር እንጂ፡፡ ስለዚህ “ይህች ሴት ስታመነዝር ስትሴስን ተገኝታ ተያዘች (አግኝተን ያዝናት)፡፡ ሙሴም እንደዚህ ያሉት (አንድ ወንድ ለአንድ ሴት፤ አንዲት ሴት ለአንድ ወንድ ይሁን የሚለውን ሕግ ተላልፈው ቢገኙ) እንዲወገሩ አዘዘን፤ አንተስ ምን ትላለህ (ምን ትፈርዳለህ)?” አሉት /ቁ.5/፡፡  እንደነርሱ ሐሳብ ይህች ሴት ስትሴስን ስለ ተገኘች በዚህ ምድር በሕይወት መኖር “የማይገባት” ሴት ነች፡፡ የሚደንቀው ግን ይዘዋት የመጡት ወደ ይቅርታ አባቷ ወደ እግዚአብሔር መሆኑን አለማወቃቸው ነው፡፡ ይዘዋት የመጡት በዓለም ላይ እንዲፈርድ ሳይሆን ዓለምን እንዲያድን ወደ መጣው ጌታዋ

Thursday, August 30, 2012

ኣረጊት ሰብነትኩም ቐንጥጡ


በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!

 ናይ’ዚ ትምህርቲ’ዚ መሠረታዊ ዓላማ ክርስቲያን ሰባት ኣብ ሂወቶም መሠረታዊ ለውጢ ንኸምጽኡ ምብርትታዕ እዩ፡፡

  ኣብ ሂወትና ተለዊጦም ክንሪኦም እንደሊ ብዙሓት ነገራት አለዉ፡፡ ዓይነቶም ከዓ ከከም መልክዕና ዝተፈላለዩ እዮም፡፡ ገሌና ደመወዝና ክልወጥ ንደሊ፤ ገሌና ባህርያትና ተመሓይሹ ክንርኢ ንደሊ፤ ገሌና ምስ ካልኦት ሰባት ዘለና ሕርፉፍ ምቅርራብ ተለዊጡ ክንርኢ ንደሊ፤ ገሌና ሓዳርና ስሙር ኮይኑ ክንርኢ ንደሊ፤ ገሌና ሕማቕ እንዳተዛረብና ንሰባት ንቱግ ኢልና እንዳተፃረፍና ተሸጊርና ንኾን፡፡ ኮታስ ብዙሕ ተለዊጦም ክንሪኦም እንደሊ ነገራት ኣለዉ፡፡ እዞም ተለዊጦም ክንሪኦም እንደልዮም ነገራት ተለዊጦም ንምርኣይ ብዙሕ ፃዕሪ ጌርና ንኸውን፡፡ እዚኣቶም ተለዊጦም ንምርኣይ ብዓል ሙያ ኣማኺርና ንኸውን፤ ብዙሓት መጻሕፍቲ ገዚእና ኣንቢብና ንኸውን፤ ብዙሕ ግዜ ንኣምላኽ ለሚንናዮ ንኸውን፡፡ ስለዘይተለወጥና ኸዓ ተስፋ ቖሪፅና ንኸውን፡፡ ለውጢ ምምፃእ ኣብ ህይወትና እቲ ዝኸበደ ነገር ኮይኑ ተሰሚዑና ክኸውን ይኽእል እዩ፡፡

 “ንምንታይ ኣይተለወጥኩን? ንምንታይ ኣምላኽ ፀሎተይ አይሰምዐን?” ኢልና ምሕታት አገዳሲ ጥራሕ ዘይኮነስ ግድን እዩ፡፡ ከምዚ ኢልና እንትንሓትት ፀገምና አበየናይ ቦታ ከምዝነበረ ንምእላሽ መፍትሒኡ እውን ንምንዳይ ኸቢድ ስለዘይኮነ፡፡ እስኪ ንሂወት ያዕቆብ ወዲ ይስሓቕ ብምልዓል እቲ ናሃትና ፀገም ኣበይ ከም ዘሎ ንፈትሾ!

1. ሰብ ሞያ ጥዕና ናይ ሓደ ሰብ ሕማም እንታይ ምኻኑ ምፍላጥ ናይ ሕክምና 50 ምኢታዊ እዩ ይብሉ፡፡ ብመንፅር ክርስትና ከዓ ኣረኣእያ ሰብን ኣረኣእያ እግዚአብሄርን ዝተፈላለየ ስለዝኾነ እግዚኣብሄር በቲ ዝጠቕመና መኣዝን እንትጅምር ንሕና ድማ ኣይኾንን ኢልና በኣንፃሩ ኬድና ክንከውን ንኽእል ኢና፡፡ ንሕና እንሪኦ ደጋዊ መልክዕ እንትኸውን እግዚኣብሄር ግና እቲ ውሽጣዊ ፅባቐ ይርኢ፡፡ እዙይ እውን ካብ ቃል ኣምላኽ ክንርዳእ ንኽእል፡፡ “ኣነ እግዚኣብሄር ከም ኣረኣእያ ሰብ ኣይርእን እየ፡፡ ሰብ ነቲ ኣብ ቅድሚ ዓይኑ ዘሎ እዩ ዝርኢ፤ ኣነ እግዚኣብሄር ግና ልቢ እየ ዝርኢ” ይብል /1ሳሙ.16፡7/፡፡ ስለዚ እቲ ናህና ሕቶ ኣበይ ነበረ? ውሽጥና ንኽልወጥ

Tuesday, August 28, 2012

Kadhannaa Barii (Ganamaa)

Maqaa Abbaa kan Ilmaa kan Afuura Qulqulluu Waaqa Tokko Ameen!

Faarfannaa Daawwit 5
Yaa Waaqayyoo kadhannaa koo dhaggeeffadhu,
Iyya koos hubadhu;
Jecha kadhannaa koos dhaggeeffadhu,
Yaa Mootii koo yaa Waaqa koo,
Maaloo gara keettan kadhannaa koo dhiyeessa hoo.
Bariidhaan sagalee koo dhagayi,
Bariidhaan durakeen dhaabbadha sin eeggadhas.
Ati Waaqa badii hin jaallanne dha hoo;
Warri hamaan si wajjin hin bulani.
Akkasumaan kan boonan ija kee dura hin dhaabbatanu,
Warra hamaa hojjetan mara ni jibbite.
Kan soba dubbatan hunda ni balleessita;
Isa dhiiga dhangalaasuu fi warra gowwomsoota ta’an Waaqayyo ni balaaleeffata.
Ani garuu baay’ina araara keetiin
Gara mana keettan ol-seena;
Siin si sodaachuudhaan gara mana-qulqullummaa
Keettan sagada (ugguma).
Yaa Waaqayyoo sababa diinoota kootiif tolaan na gaggeessi;
Karaa koo dura keetti sirreessi.
Afaan isaanii keessa dhugaan hin jiru,
Onneen isaaniis gatii hin qabu,
Qoonqoon isaanii akka awwaala banamaa dha;
Arraba isaaniitiin ni gowwomsu.
Yaa Waaqayyoo isaanitti murteessi maree isaaniitiinis haa kufani;
Waa’ee baay’ina hammeenya isaaniitiifis isaaniin godaansiisi (hari’i),
Isaanis si gaddisiisaniiru hoo.
Kan sitti amanan martinuu ni gammadu;
Bara baraanis ni gammadu, isaaniinis ni eegda.
Maqaa kee kan jaallatan martinuu siin boonu.
Ati isa qulqulluu ni eebbista hoo;
Yaa Waaqayyoo akka gaachanaa haboodhaan nu marsite.
Galanni Abbaaf Ilmaaf Afuura Qulqulluuf haa ta’u bara baraan Ameen!
Hallee Luyaa galanni Waaqayyoof, Hallee Luyaa yeroo maraa galanni Amaanu’eel Waaqa keenyaaf haa ta’u. Yaa Gooftaa koo Iyyesuus Kiristoos akkan icciitii baruuf kennaa kee naaf laadhu, hammeenya afuuroota hamaa hammeenya isaanii naaf ibsi, gargaarsa Afuura Qulqulluutiin kadhata kootiin yeroon si gaafadhu dura kootii isaan fageessi isaan qaaneessi; kunis araara keetiin naaf haa ta’u, naaf haa raawwatu.
Harmee koo hirkoo koo Giiftii koo dubroo Maariyaam abdiin koo siiyidha kennaa kee isa eebbifamaa amanachuun gara Ilma kee Iyyesuus Kiristoositti akka na haraarsitu sin kadhadha.
Haraarri Waaqummaa Ilma kee akka narraa adda hin baane yeroo mara naaf kadhadhu. Gargaarsi kees akka naa golboobu jaalalli kee akka naaf baay’atu naaf taasisi. Yaa jaallatamtuu gara laafeetti dubroo Maariyaam abdii koo haraarsummaa kee irran taasifadha. Yeroo yerootti eegumsi kee akka narraa adda hin baane ifni kennaa kee naaf haa ifu.
Yaa Waaqayyoo Waaqa moototaa addunyaan osoo hin uumamiin dura kan turte addunyaa dabarsitee bara baraan kan jiraattu Gooftaa uumama maraa aduu guyyaadhaaf ifa; halkan boqonnaa ilma namaatiif kan uumte yaa Waaqayyoo sin galateeffadha; ati halkanicha nagaadhaan dabarsitee gara jalqaba guyyaa kan ta’e ganama kanaan waan na geesseef sin galateeffadha; kadhannaa koo gara si isa Mootii addunyaa tottolchiteettin dhiyeeffadha. Dhugaa isa ta’e beekumsa ifa kee naaf dhiyeessi ibsaa laphee koo naaf ibsi ifni Waaqummaa kee laphee koo keessatti akka naaf ifuuf guyyaan jalqabe kana tolaa fi qulqullummaan akkasumas seera gaariidhaan xumuree gufuu malee jireenya koo akkan dabarsuuf na gargaari. Ati eebbifamaadha hoo kabaja, galata fi sagada Abbaa Ilma Afuura Qulqulluutiif nan dhiyeessa hanga bara baraatti Ameen!
Itti fufa...

FeedBurner FeedCount