Friday, March 28, 2014

ገብር ኄር ዘሰንበተ ክርስቲያን



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 20 ቀን 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!

 በወለደ እና ባሰረጸ ግን ባልተወለደ በእግዚአብሔር አብ ስም፣ በተወለደ እና ባልወለደ በእግዚአብሔር ወልድ ስም፣ በሠረጸ ግን ባልተወለደ እና ባልወለደ በመንፈስ ቅዱስ ስም፤ በማይበደር ሦስት፣ በማይደኸይ ባዕለ ጸጋ፣ ሳይዘገይ ዓለምን ከሌለበት ባመጣ፣ የሃይማኖትን ኃይል በምዕመናን ልብ በሚያኖር፣ ለሁሉ ለእያንዳንዱ እንደየስራው በሚከፍል በእርሱ ስም ሰላምና ቸርነቱ ይብዛላችሁ:: (መጽሐፈ ምሥጢር)

ደብረዘይት ዘቀዳሚት ሰንበት



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 20 ቀን 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!

 የነፋሳት ሩጫን ያህል የዓይን ጥቅሻም ያህል ከሰዎችና ከመላእክት ዘንድ በአንድነት ለሚሠገድለት ለእርሱ ምሥጋና ይገባል:: ጥንት በሌለው በፊተኛው፣ ፍጻሜ በሌለው በኋለኛው ስም ሰላም ይሁንላችሁ:: (መጽሐፈ ምሥጢር)

Thursday, March 27, 2014

ደብረዘይት ዘዓርብ



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 18 ቀን፣ 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!

 ሹመት የእርሱ በሆነ፣ መላእክቱን ለምስጋና በሚያሰልፍ፣ የነፍስ ረቂቅነት ግዙፉ በሆነ፣ ልባችንና ኩላሊታችን በሚታወቅበት፣ ዳግም ለሰው ልጆች የንስሃ ጊዜን በሚሠጥ፣ በደረቀ ሕይወት ዝናሙን በሚያዘንም፣ እውነተኛ የጽድቅ ጎዳና በሆነው በክርስቶስ ስም ሰላም ይሁንልን::

Wednesday, March 26, 2014

ደብረዘይት ዘሐሙስ



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 17 ቀን፣ 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!

 ጥንት በሌለው፣ ለፊተኛው ፍጻሜ በሌለው፣ አስቀድሞ በነበረ፣ አሳልፎም በሚኖር የእርሱን እስትንፋስ እፍ ብሎ ሕይወት በሰጠን፣ የእርሱን ደም አፍስሶ ዳግም ሰው ባደረገን በልዑል እግዚአብሔር ወልድ ስም ሰላም ይሁንላችሁ::

FeedBurner FeedCount