Pages
ቀዳሚ ገጽ
ቢመለከቷቸው ይጠቅማሉ
Labels
ልዩ ልዩ
ስብከት ወተግሳጽ
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት
በእንተ ቅዱሳን
ጥያቄና መልስ
ትምህርተ ሃይማኖት
ወቅታዊ
የጥበብ ትሩፋት
ክርስቲያናዊ ሕይወት
ነገረ ማርያም
ለሕፃናት
Wednesday, March 26, 2014
ደብረዘይት ዘሐሙስ
በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 17 ቀን፣ 2006 ዓ.ም.)፡-
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!
ጥንት
በሌለው፣
ለፊተኛው
ፍጻሜ
በሌለው፣
አስቀድሞ
በነበረ፣
አሳልፎም
በሚኖር
የእርሱን
እስትንፋስ
እፍ
ብሎ
ሕይወት
በሰጠን፣
የእርሱን
ደም
አፍስሶ
ዳግም
ሰው
ባደረገን
በልዑል
እግዚአብሔር
ወልድ
ስም
ሰላም
ይሁንላችሁ
::
Read more »
Tuesday, March 25, 2014
ደብረዘይት ዘረቡዕ
በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 16 ቀን 2006 ዓ.ም.)፡-
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!
ከሦስትነቱ
በማይነጠል፣
የሞቱ
በሚነሱም
ጊዜ
ዳግመኛ
ወደ
ሥጋ
አዳራሽ
በሚመልሳት፣
የፀሐይና
ጨረቃን
አካሄድ
ወደ
ምዕራብ
በሚመልስ፣
የወይራውን
ዛፍ
በሚነቅለው፣
የተቀጠቀጠውንም
ሸምበቆ
በሚያጸናው፣
በውጪ
ያለውን
በሚያስባ፣
በውስጥም
ያለውን
በሚያስወጣ፣
በእግዚአብሔር
ስም
በሁሉ
ላይ
የሠለጠነ
ነውና
ለእርሱ
ምሥጋና
ለእናንተም
ሠላም
ይሁን
::
Read more »
Monday, March 24, 2014
ደብረዘይት ዘሠሉስ
በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 15 ቀን፣ 2006 ዓ.ም.)፡-
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!
በደሙ
ፈሳሽነት
በተሰቀለው
መስቀል
ባርኮ
ድኅነትን
በሰጠን፣
የአባቴ
ቡሩካን
ሊለን
በታመነ፣
ከሚመጣው
የልቅሶ
ሕይወት
እንወጣ
ዘንድ
በፍቅሩ
በጠራን፣
በክርስቶስ
ስም
ሰላም
ለእናንተ
ይሁን
::
“
ወአንሰ
በብዝኀ
ምሕረትከ
ዕበውዕ
ቤተከ
…
እኔ
በምሕረትህ
ብዛት
ወደ
ቤትህ
እገባለሁ፤
አንተን
በመፍራት
በመቅደስህ
ፊት
እሰግዳለሁ፤
አቤቱ
በጽድቅህ
ምራኝ
::”
ፍጹም
ወደ
ሆነችው
ቤተክርስቲያን
በሌሊት
አንቅተህ
ጠራኸን
::
ነገር
ግን
እንገባ
ዘንድ
የተገባን
አይደለንም፤
የአንተ
ቸርነት
ለሁሉ
የተገባን፣
የአንተ
ጸጋ
ለሁሉ
የተጠራን
ያደርገናል
እንጂ
::
Read more »
ደብረዘይት ዘሠኑይ
በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 15 ቀን፣ 2006 ዓ.ም.)፡-
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!
አስፈሪዋን
ሰዓት
እናልፍ
ዘንድ
ፍቀድልን
::
በቀዳማይ
ምፅአትህ
በሥጋ
ማርያም
መገለጥህን
አምነን
በሕይወታችን
አንተን
መስለን
በዳግማይ
ምፅአትህም
እንዳንተ
የብርሃን
ልብስን
እንድንጎናጸፍ
ፍቀድልን
::
ያን
ጊዜ
ከሚያለቅሱትና
ከሚተክዙት
ሳይሆን
የማይነገር
ሰላምህን
ከምትሠጣቸው
አድርገን
::
ዘላለማዊ
ሰላሙን
ይስጠን
::
Read more »
Newer Posts
Older Posts
Home
Subscribe to:
Posts (Atom)
FeedBurner FeedCount