Thursday, April 3, 2014

ገብር ኄር ዘሐሙስ



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 25 ቀን 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!

 በማይለወጥ ሦስት፣ በማየረክስ ንጹሕ፣ በማያንቀላፋ ትጉህ፣ በማይደክም ብርቱ በሆነ በእግዚአብሔር ስም የመላክ ፍለጋ በሌለበት የነፋስን ፍጥነት በሚለካው በፍጥነቱም እንደጢስ ትንታ ጉምን በሚበትነው ለሥጋ ለባሽ ሁሉ ነፍስ ላላቸውም ሁሉ አምላክ በሆነ በአንድ እግዚአብሔር ስም ሰላም ለእናንተ ይሁን:: (መጽሐፈ ምሥጢር)

Tuesday, April 1, 2014

ገብር ኄር ዘረቡዕ



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 23 ቀን 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!

 የሕልውናው መሠረት በማይገኝ፣ በቁጥርም በማይቆጠር በእግዚአብሔር አብ ስም፣ የከዋክብት ብርሃን ሳይታይ የናጌብም ባሕር ጥልቅ ሳይሆን በፊት ከእርሱ ጋር በነበረና ያለ ሩካቤ ከድንግል ማኅጸን በተወለደ በአንድያ ልጁ ስም ሰላም ይሁንላችሁ::(መጽሐፈ ምሥጢር)

Monday, March 31, 2014

ገብር ኄር ዘሠሉስ



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 22 ቀን 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!

 በልዕልናው ከልዑላን ይልቅ ከፍ ያለ፣ በቅድስናው ከቅዱሳን ይልቅ ቅዱስ የሆነ፣ በግርማው ከአስፈሪዎች ሁሉ የሚያስፈራ፣ በማስተዋልም የጥበበኞች ጥበበኛ ስለእርሱ መገኘቱ ከመቼ ጀምሮ ነው? አነዋወሩስ እስከመቼ ነው? ቁመቱ ምን ያህል ነው? ወርዱስ ይህን ያህል ነው፤ ራስጌው በዚያ በኩል ነው፤ ግርጌውም በዚያ በኩል ነው፤ መምጫው ከዚህ በኩል ነው፤ መድረሻውም እስከዚህ ድረስ ነው በማይባል በእግዚአብሔር ስም ሰላም ይሁንላችሁ:: (መጽሐፈ ምሥጢር)

Sunday, March 30, 2014

ገብር ኄር ዘሰኑይ



በዲ/ን ስመኘው ጌትዬ
(መቅረዝ ዘተዋሕዶ፣ መጋቢት 22 ቀን 2006 ዓ.ም.)፡- በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን!!!

 ባሮችን የዋሃን በሚያደርገው፣ ቸርነት የባሕርዩ ሲሆን ከእርሱ ሳይከፈልበት እኛን ቸር የሚያሰኝ፣ የልዑላን ወዳጅ፣ የልባችንን ክፋት ሳይቆጥር የምናፈራውን ፍሬ በልባችን እርሻ የሚዘራ፣ ለዘመናት ያልተገራውን ማንነታችንን በቃሉ ዝናምነት በሚያረሰርሰው በእርሱ ስም ሰላምታዬ ይድረሳችሁ::

FeedBurner FeedCount